About CareEpilepsy Ethiopia

CareEpilepsy, founded in 2015 in Addis Ababa, Ethiopia, is a unique organization dedicated to improve the quality of life of people with epilepsy. CareEpilepsy Ethiopia aims to improve the quality of life for people with epilepsy in Ethiopia. The organization aims to change perceptions about epilepsy, creating a more inclusive and informed society that supports and empowers those affected by the condition. As a small, grassroots initiative, CareEpilepsy stands as a beacon of hope for people affected by epilepsy, offering support, awareness, and advocacy where it is needed the most.

Read More

የኬርኤፕለፕሲ ኢትዮጵያ ታሪካዊ ዳራ

የሚጥል ህመም ያለባቸው ሰዎች ከሚገጥሟቸው ተግዳሮቶች መካከል በዋናነት፡- ከህመሙ እና ተያያዥነት ካላቸው የጎንዮሽ ጉዳቶች ጋር መኖር፣ ጥራት ያለውና የማያቋርጥ የሕክምና አቅርቦት አለመኖር፣ የመድኃኒት ዋጋ ንረት እና የአቅርቦት ውስንነት፣ እንዲሁም መገለልና መድልዎ ናቸው፡ ኬርኤፕለፕሲ ኢትዮጵያ ከላይ የተጠቀሱትን ችግሮች ለመቅረፍ እንዲሁም የሚጥል ህመም ያለባቸው ሰዎች ጤናማ፣ አምራች፣ ከመገለልና መድሎ ነፃ ሆነው ማየት የሚል ራዕይ ይዞ የሚጥል ህመምን ትኩረት አድርጎ በኢትዮጵያ በጥቅምት ወር 2008 ዓ.ም የተቋቋመየመጀመሪያው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ነው፡፡

Read More