About CareEpilepsy Ethiopia

About CareEpilepsy Ethiopia

CareEpilepsy Ethiopia is the first and only non-governmental organization with no political, ethnic or religious affiliation. It is governed by a Board of Directors and operates under the Ethiopian Agency For Civil Society Organizations charity law.

CareEpilepsy Ethiopia is the first and only non-governmental organization with no political, ethnic or religious affiliation. It is governed by a Board of Directors and operates under the Ethiopian Agency For Civil Society Organizations charity law.

CareEpilepsy Ethiopia was founded to support the neglected community of people with epilepsy, raise awareness of epilepsy to eradicate the stigma associated with the condition and promote the interest and welfare of people affected by epilepsy by being an advocate for their needs by working together with the patients, their families, and diverse local community members on federal and regional levels. We also work tirelessly to build partnerships with other stakeholders, such as government ministries and NGOs, to address the medical, social and environmental factors contributing to epilepsy and improve the service of epilepsy care.


For more information, read the attached magazine.


Read More  
የኬርኤፕለፕሲ ኢትዮጵያ ታሪካዊ ዳራ

የኬርኤፕለፕሲ ኢትዮጵያ ታሪካዊ ዳራ

ኬርኤፕለፕሲ ኢትዮጵያ የሚጥል ህመም ያለባቸው ሰዎች ጤናማ፣ አምራች፣ ከመገለልና መድሎ ነፃ ሆነው ማየትየሚል ራዕይ ይዞ የሚጥል ህመምን ትኩረት አድርጎ በኢትዮጵያ በጥቅምት ወር 2008 ዓ.ም የተቋቋመየመጀመሪያው መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት ነው፡፡

ኬርኤፕለፕሲ ኢትዮጵያ የሚጥል ህመም በአገራችን እያደረሰ ያለውንማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ችግር ስፋትና ጥልቀት በመመልከት በህመሙ የሚሰቃዩ ኢትዮጵያውያን የጤና ሁኔታእንዲሻሻል፤ የሚጥል ህመምን ማከም የሚችል የባለሙያዎች ቁጥር በጤና ተቋማት ላይ እንዲጨምር ስልጠናመስጠት፣ የህክምና እድሎችን ማመቻቸት፣ ስለህመሙ በህብረተሰቡ ውስጥ ያለው አስተሳሰብና አመለካከትእንዲቀየር ግንዛቤ መፍጠር እንዲሁም ህመሙ እንዳይከሰት የመከላከል ስራ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡


ራዕያችን

ኬርኤፕለፕሲ ኢትዮጵያ የሚጥል ህመም ያለባቸው ሰዎች ጤናማ፣ አምራች፣ ከመገለልና መድሎ ነፃ ሆነው ማየት የሚል ራዕይ ይዞ ይሰራል፡፡


ለበለጠ መረጃ የተያያዘውን መጽሔት ያንብቡ::


Read More